በልደታ ክ/ከተማ የትምህርት ጽ/ቤት የተከናወኑ ስራዎች ዜና
በልደታ ክ/ከተማ የትምህርት ጽ/ቤት የተከናወኑ ስራዎችን በፎቶ
በልደታ ክ/ከተማ የትምህርት ጽ/ቤት የተከናወኑ ስራዎች በቪዲዮ
በልደታ ክ/ከተማ የትምህርት ጽ/ቤት መግለጫዎች
ውጤታማ የትምህርት ሥርዓት በማስፈን በ2022 ዓ.ም ዓለምአቀፋዊ..
በዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን በመፍታት የተገልጋዮችን እርካታ..
የክ/ከተማውን ነዋሪ በትምህርት ስራ ላይ በባለቤትነት በማሳተፍ ለትምህርት...
በዘርፉ እድገት የሚጠበቀውን አስተዋጽዖ ለማበርከት በሥሩ..
ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን በበቂ ለማወቅና ለዜጎች...
በ2022 ውጤታማ የትምህርት ስርአት በማስፈን አለምአቀፍ ተወዳዳሪና ለሃገር ግንባታ ቁልፍ ሚና የሚጫወት ትውልድ ማፍራት፡፡
የትምህርት ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ፤ የትምህርት ተቋማትን በፍትሃዊነት በማዳረስና ተገቢ ድጋፍና ክትትል በማድረግ፤ በቴክኖሎጂ የተደገፈ፣ አለማቀፍ ደረጃውን የጠበቀ፣ ብቃትና ጥራቱ የተረጋገጠ አጠቃላይ ትምህርት በተስማሚ ፕሮግራሞች ለክ/ከተማ ነዋሪ መስጠት፡፡
ለለውጥ ዝግጁ ነን፣
ለትምህርት ጥራት ቅድሚያ እንሰጣለን፣
ጥናትና ምርምር የችግሮቻችን መፍቻ ነው፣
በእውቀትና በእምነት እንመራለን/እንሠራለን፣
በግልጽነት እናገለግላለን፣
የተጠያቂነት ስርዓትን እናሰፍናለን፣
ለላቀ አገልግሎት እንተጋለን፣ እንሰጣለን፣
መልካም ሥነ-ምግባር የዜጎቻችን መለያ ነው፣
ስለሆነም ጽ/ቤቱ የሚሰጠው አገልግሎት የተገልጋይ ፍላጎትን ማዕከል አድርጎ ይበልጥ ተደራሽ እንዲሆን ለማስቻል የሚሰጡ አገልግሎት አይነቶች፣ አገልግሎቱ የሚሰጥበት ስታንዳርድ፣ የሚሰጥበትን ቦታ እና ከተገልጋይ የሚጠበቁ ቅድመ ሁኔታዎችን በግልጽ ዝርዝር በማስቀመጥ የጽ/ቤቱ አስተባባሪዎች ፣ ቡድን መሪዎችና ባለሙያዎች አገልግሎቶቹን በተቀመጠላቸው ...
በሀገር ደረጃ የተጀመረዉን ሪፎርም በማስረጽ የአገልግሎት አሰጠጡን ተደራሽ፣ ግልጽና ወጪ ቆጣቢ በማድረግ የጽ/ቤቱን ራዕይ እና ተልዕኮ ለማሳካት ዘመን የወለዳቸውን የቴክኖሎጂ ዉጤቶች አቀናጅቶ ውጤታማ ስራ ለማከናወን እየተደረገ ያለዉ እንቅስቃሴ ከመቼውም ጊዜ በላይ የተሻለ ነዉ፡፡ የስራ አካባቢን ሳቢ ፣ ፅዱና ምቹ ከማድረግ ጋር ተያይዞም በጽ/ቤቱ ለአገልግሎት አሰጣጥ ከፍተኛ ችግር ፈጥሮ የነበረውን የተከማቸ ፋይል በማንሳት ፤ የካይዘንን ፍልስፍና ተግባራዊ በማድረግ የፈጻሚውን አቀማመጥ በማስተካከል ችግር የነበረባቸውን የፈጻሚ ወንበሮች በመለወጥና በማደስ ቢሮውን የማሳመር ተሰርቷል፡፡ Visit our Web App
የልደታ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ አሰፋ እንደተናገሩት በትምህርቱ ዘርፍ የብሔር ብሔረሰቦች ቀን ስናከብር በዓሉ የህብረ-ብሔራዊነታችንና የአንድነታችን መገለጫ መሆኑን ገልፀው ለትውልዱ ህገ መንግስቱን መሰረት በማድረግ በእኩልነት በአንድነት አብሮ ለመኖርና ህብረ-ብሔራዊ አንድነት ለማጠናከር ከፍተኛ ሚና አለው በማለት ገልፀዋል።...
MM
...
የልደታ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አሰፋ ግርማ እንደገለፁትም የተማሪዎች የማለዳ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ሁሌም ሀሙስ ጠዋት እንደሚካሄድ ገልፀው በተያዘለት ፕሮግራም እንዲከናወን ሚመለከታችሁ የትምህርት ቤትና የስፖርት ማህበረሰብ በአግባቡ ልትሰሩ ይገባል ብለዋል። የልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 ወጣቶችና ስፖርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ጥላሁን ዳምጤ በበኩላቸው ተማሪዎች በንቃት ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ የማለዳ አካል ብቃት እንቅስቃሴ ሚናው የላቀ በመሆኑ መምህራን ለተማሪዎቻችሁ ስፖርታዊ እንቅስቃሴ እንዲያደርጉ ማበረታታት አለባችሁ ብለዋል።...
ጽ/ቤት ውጤታማ የትምህርት ሥርዓት በማስፈን ለሀገር ግንባታ ቁልፍ ሚና የሚጫወቱ የተሟላ ስብዕና ያላቸው ዜጎችን/ትውልድ/ ለማፍራት ይተጋል ፡፡...
ፈተናው የተዘጋጀው በከተማ የወረደውን ስትራቴጅ ለማስፈፀም እንዲቻል የተማሪዎችን ዝቅተኛ የመማር ብቃት በመለየት ድጋፍ ለማድረግ መሆኑን የተገለፀ ሲሆን ፈተናውም ለሁሉም የመንግስትና የግል አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች መሆኑን ተጠቁሟል። ፈተናው የተዘጋጀው ሚስጥራዊነቱን በጠበቀ እና የተማሪዎችን የመማር ብቃት በሚፈትሽ መልኩ መሆኑን የልደታ ክ/ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አሰፋ ግርማ ተናግረዋል።....
2ቱ ሰነዶች በአቶ ቸርነት ቱሉ የአጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ሱፐርቫይዘር ቀርቦ ውይይቱ በአቶ አሰፋ ግርማ ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ፣ አቶ ሀሰን ሽፋ የአ.አ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የተወማ ፕሬዝዳንት እና አቶ ሲሳይ መንግስቱ የልደታ ክፍለ ከተማ መሰረታዊ መምህራን ማህበር ሰብሳቢ ተመርቷል።፡፡...
F
If you have any question please do not hesitate to call or contact us. Our Address is behind Tesfakokeb School, Lideta Subcity Administration Buildind 4th Floor, Addis Ababa, Ethiopia. +251118134145 2022
© 2024 Lideta Education Office. Designed by Markos MG 0912689710.