10ኛው ከተማ አቀፍ የመምህራን እና የተማሪዎች የሳይንስና ፈጠራ አውደ ርዕይ "በፈጠራ ስራ የተካነ ትጉህ ትውልድ ለሃገር ብልጽግና" በሚል መሪ ቃል በዛሬው እለት የመክፈቻ ፕሮግራም ተካሄደ።

ሚያዚያ 16, 2017      Admin
ተያያዥ መረጃዎች